Home ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ510 ሚልዮን ብር ድጋፍ ለትግራይ አበረከተ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ510 ሚልዮን ብር ድጋፍ ለትግራይ አበረከተ።

212
0

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ510 ሚልዮን ብር ድጋፍ ለትግራይ አበረከተ።

የትግራይ ግዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ የትግራይ ህዝብ ጠንካራ እና ታታሪ ህዝብ ነው ያሉ ሲሆን ትግራይ ሰሏምዋ ከተጠበቀላት በአጭር ግዜ ወደ ተሻለ ደረጃ የሚደርስ ህዝብ ነው ብለዋል።

ትግራይ በተከፈተባት ጦርነት ምክንያት በደረሰባት ውድመት መልሶ ለመገንባት የሁሉም ወገን ድጋፍ ይጠይቃል ያሉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቡኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአይነት እና በጥሬ ገንዘብ የ510 ሚልየን ብር ድጋፍ አድርገዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአይነት እና የአይነት ድጋፉ የትግራይ ግዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ ተረክበዋል።

Previous articleበመቐለ ከተማ ከ50 እስከ 60 ሺህ ወገኖች ተጠቃሚ የሚያደርግ ዘመናዊ ሪልስቴት ለመገንባት ወጋገን ባንክ ከሱር ኮንስትራክሽን ጋር ውል ተፈራረመ።
Next articleየትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ማሳሰብያ