Home ዜና የኤርትራውያን ዳያስፖራ በኤርትራውያን ምርኮኞች ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን   አስተያየታቸው ሰጥተዋል፡፡

የኤርትራውያን ዳያስፖራ በኤርትራውያን ምርኮኞች ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን   አስተያየታቸው ሰጥተዋል፡፡

676
0

በእድሜ የገፉ እና ታዳጊ ኤርትራውያን ምርኮኞች ለትግራይ ሰራዊት እጃቸውን መስጠታቸው ትክክለኛ ውሳኔ መሆኑን  ኤርትራውያን የዳያስፖራ አባላት ገለፁ።

ከአሰና ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ ወጣት ኤርትራውያን እንዳሉት አምባገነኑ ኢሳያስ በትግራይ ህዝብ ላይ እያደረሰ ያለው አሰቃቂ የአየር ድብደባ ውድቀቱ መድረሱ የሚያሳይ ነው።

Previous articleየአውሮፓ ሕብረት ውሳኔ
Next articleዩ-ኤስ-ኤይድ እርዳታ መከልከል