Home ዜና ፋሽስቱ የአብይ ቡድን በደንጎላት ከተማ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት እሰከ አሁን 6... ኣማርኛ ዜናዜና ፋሽስቱ የአብይ ቡድን በደንጎላት ከተማ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት እሰከ አሁን 6 ሰላማዊ ዜጎች ተገደሉ October 7, 2022 420 0 FacebookTwitterWhatsAppLinkedinTelegramCopy URL ዛሬ መሰከረም 27, 2015 ዓ/ም ፋሽስቱ የአብይ ቡድን ከመቐለ በ30 ኪ.ሜ ርቀት በምትገኘው የደንጎላት ከተማ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት እሰከ አሁን 6 ሰላማዊ ዜጎች ተገደሉⵆ ከ80 በላይ በጥቃቱ የተጎዱ ሰላማዊ ዜጎች በዓይደርና መቐለ ሆሰፒታሎች ሕክምና ላይ ናቸውⵆ