Home ዜና የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት በአዲስአበባ  የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ...

የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት በአዲስአበባ  የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ ያስመዘገቡትን አንፀባራቂ ድል ምክንያት ደስታዋን ስትገልፅ ውላለች።

889

በማንነታቸው ምክንያት በአሁኑ ሰዓት የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት አዲስ አበባ የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ ያስመዘገቡትን አንፀባራቂ ድል ምክንያት በማድረግ ደስታዋን ስትገልፅ ውላለች።

በስነ ስርዓቱ የተገኘችው እውቋ አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ድል ላስመዘገቡት የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች እንደወትሮው  ያላትን ክብር በመግለፅ በትግራይ የተዘጉ መሰረታዊ የህዝብ አገልግለቶች እንዲከፈቱ ድምፅዋን አሰማች።