Home ዜና የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት በአዲስአበባ  የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ...

የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት በአዲስአበባ  የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ ያስመዘገቡትን አንፀባራቂ ድል ምክንያት ደስታዋን ስትገልፅ ውላለች።

760
0

በማንነታቸው ምክንያት በአሁኑ ሰዓት የትግራይ ተወላጆችን የሚታጎሩባት እና የሚሰቃዩባት አዲስ አበባ የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች በዓለም መድረክ ያስመዘገቡትን አንፀባራቂ ድል ምክንያት በማድረግ ደስታዋን ስትገልፅ ውላለች።

በስነ ስርዓቱ የተገኘችው እውቋ አትሌት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ድል ላስመዘገቡት የትግራይ ተወላጅ ሴት አትሌቶች እንደወትሮው  ያላትን ክብር በመግለፅ በትግራይ የተዘጉ መሰረታዊ የህዝብ አገልግለቶች እንዲከፈቱ ድምፅዋን አሰማች።

Previous articleበሱዳን የስደተኞች መጠልያ ውስጥ የሚገኙት የትግራይ ተወላጆች በተከሰተው ረሀብ   የትግራይ ዳያስፖራ ሊደርሱልን ይገባል አሉ፡፡
Next articleየማህበራዊ ሚድያ ውሎ የትግራይ ተወላጅ አትሌቶች አቀባበል