Home Uncategorized የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት መግለጫ

የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት መግለጫ

665

የትግራይ መንግስት በምህረት የለቀቃቸው ምርኩኞች ወደ ቀያቸው ለመመለስ ያሳለፈው ውሳኔ የትግራይ ህዝብ ሌሎች ህዝቦችን በክብር በሰብአዊነትና በመልካም ምግባር ከማስተናገድ የቆየ ልዩ ታሪኩ በመነሳት እንደሆነ የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

የዓለም አቀፍ ማህበረ-ሰብ በትግራዋይነታቸው ምክንያት በየእስር ቤቱ እየማቀቁ ያሉትን በአስር ሺዎች የሚቁጠሩ የትግራይ ተወላጆችን ከእስር እንዲለቅ በፋሽስቱ የአብይ ቡድን ላይ ጫና እንዲያደርግ ጠይቋል።