Home Uncategorized የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት መግለጫ

የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት መግለጫ

479
0

የትግራይ መንግስት በምህረት የለቀቃቸው ምርኩኞች ወደ ቀያቸው ለመመለስ ያሳለፈው ውሳኔ የትግራይ ህዝብ ሌሎች ህዝቦችን በክብር በሰብአዊነትና በመልካም ምግባር ከማስተናገድ የቆየ ልዩ ታሪኩ በመነሳት እንደሆነ የትግራይ ውጭ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።

የዓለም አቀፍ ማህበረ-ሰብ በትግራዋይነታቸው ምክንያት በየእስር ቤቱ እየማቀቁ ያሉትን በአስር ሺዎች የሚቁጠሩ የትግራይ ተወላጆችን ከእስር እንዲለቅ በፋሽስቱ የአብይ ቡድን ላይ ጫና እንዲያደርግ ጠይቋል።

Previous articleለጋሽ ድርጅቶች እጃቸውን ካልዘረጉ በአፍሪካ ቀንድ በሚልዮኖችን   በረሃብ ሳቢያ በሞት አፋፍ ላይ እንደሚገኙ የተ.መ.ድ አስጠነቀቀ።
Next articleአምባገነኑ ኢሳያስ  ትግራዋይ ከትምህረት እንዲርቅ  በማድረግ ትግራይ ያልተማረ ትዉልድ እንዲኖራት  የቻለውን አድርጓል፡፡