Home ዜና የኢትዮጵያ የዛሬ ምስቅልቅሎሽ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማፈረስ በተደረገ እንቅስቃሴ ምክንያት መሆኑን የያኔው...

የኢትዮጵያ የዛሬ ምስቅልቅሎሽ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማፈረስ በተደረገ እንቅስቃሴ ምክንያት መሆኑን የያኔው የኢሀአዴግን አዲስ አበባ መቆጣጠርን ያበሰረው ታጋይ የዛሬው የህግ ባለሞያ ታጋይ ብርሃነ ገ/ፃዲቕ (ላውንቸር) ገለፁ።

982

የኢትዮጵያ የዛሬ ምስቅልቅሎሽ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማፈረስ በተደረገ እንቅስቃሴ ምክንያት መሆኑን የያኔው የኢሀአዴግን አዲስ አበባ መቆጣጠርን ያበሰረው ታጋይ የዛሬው የህግ ባለሞያ ታጋይ ብርሃነ ገ/ፃዲቕ (ላውንቸር) ገለፁ።

ብሶት የወለደው ጀግናው የኢሃአዴግ ሰራዊት ደርግ ሲጠቀምበት የነበረው ራድዮ ጣብያ ለሰፊው ህዝብ ጥቅም ሲል ተቆጣጥረታል፡፡ ግንቦት 20 1983 ዓ/ም፡፡