በመቐለ ከተማ ከ50 እስከ 60 ሺህ ወገኖች ተጠቃሚ የሚያደርግ ዘመናዊ ሪልስቴት ለመገንባት ወጋገን ባንክ ከሱር ኮንስትራክሽን ጋር ውል ተፈራረመ።
የሪልስቴቱ ግንባታ በ2016ዓ/ም እንደሚጀምር እና ለብዙ ወጣቶች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር የሱር ኮንስትራክሽን ስራ ኣስከያጅ ኣቶ ዘንፉ ኣሰፋ ገልፀዋል።
![](https://tigraitv.com/wp-content/uploads/2023/06/we1.jpg)
![](https://tigraitv.com/wp-content/uploads/2023/06/we2.jpg)
![](https://tigraitv.com/wp-content/uploads/2023/06/we3.jpg)
የወጋገን ባንክ ዋና ስራ ኣስፈፃሚ ኣቶ ኣክሊሉ ውበት በበኩላቸዉ የሪል ስቴቱ መገንባት በትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም እና ግንባታ የራሱ ሚና እንደሚጫወት ገልፀዋል።
#ሄለን ወ/የውሃንስ