Home ዜና የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ መግለጫ – መስከረም 3, 2015...

የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ መግለጫ – መስከረም 3, 2015 ዓ/ም

11162

የፋሽስቱ ብዱን እና አምባገነኑ ኢሳያስ ሰራዊት ትግራይን ለመቆጣጠር በ3ቱ ምዕራፍ ያካሄዱት መጠነ ሰፊ ጥቃት ሙሉ በሙሉ መክሸፉን የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ  አስታውቀዋል።

የሰራዊቱ ዋና አዛዥ ዛሬ መስከረም 3, 2015 ዓ/ም ከሰዓት በፊት በሰጡት መግለጫ እንደስታወቁት በተካሄዱት ውግያዎች ከአሁን በፊት ባልታየ መልኩ ከፍተኛ የጦር መሳርያ የተማረከበት ነው ብሏል።

የትግራይ ሰራዊት የመከላከል እርምጃ ዓላማው፣ የፋሽስቱ ቡድን ተገዶ ወደ ሰላም እንዲመጣ ማድረግ ነው ያሉት ዋና አዛዡ፣ የትግራይ መንግስት እና ህዝቡ አሁንም ለሰለም ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።

የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ ሙሉ መግለጫዉን ይዘን እንቀርባለን ይጠብቁን።